ኢዮብ 22:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ኃይለኛ ሰው መሬት ገዛ፥ የተከበረ ሰው ተቀመጠባት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ባለርስትና ኀያል፣ በርሱም የምትኖር ክቡር ሰው ብትሆንም፣ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ምድር የኀይለኛ ሰዎች ንብረት፥ የተወሰኑ ሰዎች ብቻ ይዞታ ሆናለች። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ፊታቸውን አይተህ ያደነቅሃቸው አሉ፥ በምድርም ላይ ድሆችን በዐመፅ ጠላህ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በክንድ የበረታ ምድርን ገዛ፥ ከበርቴውም ሰው ተቀመጠባት። 参见章节 |