ኢዮብ 22:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 በእውነት ጠላቶቻችን ጠፍተዋል፥ ከንብረታቸው የተረፈውንም እሳት በላች።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ‘በርግጥ ጠላቶቻችን ጠፍተዋል፤ ሀብታቸውም በእሳት ተበልቷል።’ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ‘በእርግጥ ጠላቶቻችን ጠፍተዋል፤ ንብረታቸውም ሁሉ በእሳት ጋይቶአል።’ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በእውነት ሀብታቸው ጠፋ፥ የቀረውንም እሳት በላች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 በእውነት ሀብታቸው ጠፋ፥ የቀረውንም እሳት በላች። 参见章节 |