ኢዮብ 18:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም7 የርምጃው ብርታት ይደክማል፤ የገዛ ዕቅዱም ይጥለዋል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 የብርቱ ዕርምጃው ርዝመት እያጠረ ይሄዳል፤ የራሱም የተንኰል ዕቅድ ይጥለዋል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 የተዋረዱ ሰዎች ንብረቱን ይወስዳሉ፤ ምክሩም ትጥለዋለች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 የኃይሉም እርምጃ ትጠብባለች፥ ምክሩም ትጥለዋለች። 参见章节 |