ኢዮብ 11:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 መከራህን ትረሳለህ፤ ዐልፎ እንደ ሄደ ጐርፍም ታስበዋለህ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 ችግርህን ሁሉ ትረሳዋለህ፤ የምታስታውሰውም እንዳለፈ ጐርፍ ብቻ ነው። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 መከራህንም እንዳለፈ ማዕበል ትረሳለህ፥ ከእንግዲህም ወዲያ አትደነግጥም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 መከራህንም ትረሳለህ፥ እንዳለፈ ውኃ ታስበዋለህ። 参见章节 |