ኤርምያስ 22:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)27 ለመመለስም ነፍሳቸው ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አይመለሱም።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም27 ልትመለሱባት ወደምትናፍቋት ምድር ከቶ አትመለሱም።” 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም27 ይህችን አገር እንደገና ለማየት ትናፍቃለህ፤ ነገር ግን ዳግመኛ አትመለስባትም።” 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)27 ነፍሳችሁም ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አትመለሱም። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)27 ይመለሱባትም ዘንድ ነፍሳቸው ወደምትመኛት ወደዚያች ምድር አይመለሱም። 参见章节 |