ኤርምያስ 18:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 አቤቱ! አድምጠኝ፥ ጠላቶቼ ምን እደሚሉ ስማ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 እግዚአብሔር ሆይ፤ ስማኝ፤ ባላንጣዎቼ የሚሉትን አድምጥ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 ስለዚህ እንዲህ በማለት ጸለይኩ “እግዚአብሔር ሆይ! ልመናዬን ስማ፤ ጠላቶቼም በእኔ ላይ የሚናገሩትን ክፉ ነገር አድምጥ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 “አቤቱ! አድምጠኝ፤ የክርክሬንም ቃል ስማ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 አቤቱ፥ አድምጠኝ፥ የክርክሬንም ቃል ስማ። 参见章节 |