ኢሳይያስ 37:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ወደ ጌታ እንዲህ በማለት ሕዝቅያስ ጸለየ፦ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 ሕዝቅያስም እንዲህ ሲል ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 እንዲህ ሲል ጸለየ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ሕዝቅያስም ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ጸለየ፦ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ሕዝቅያስም ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ጸለየ፦ 参见章节 |