ኢሳይያስ 35:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፥ የላሉትንም ጉልበቶች አጽኑ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፤ የላሉትንም ጕልበቶች አጽኑ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም3 የደከሙትን ክንዶች አጠንክሩ፥ የተብረከረኩ ጒልበቶችንም አጽኑ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ደካሞች እጆችና አንካሶች ጕልበቶች፥ ጽኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)3 የደከሙትን እጆች አበርቱ፥ የላሉትንም ጕልበቶች አጽኑ። 参见章节 |