ኢሳይያስ 22:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 ከማዕረግህ አወርድሃለሁ፤ ከሹመትህም ትሻራለህ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 ከማዕረግህ አወርድሃለሁ፤ ከኀላፊነትህም ትባረራለህ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 እግዚአብሔር አንተን ከደረጃህ ዝቅ ያደርግሃል፤ ከሥራህም ያባርርሃል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 ከአዛዥነት ሥራህና ከሥልጣንህ ትሻራለህ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 ከአዛዥነት ሥራ አሳድድሃለሁ፥ ከሹመትህም ትሻራለህ። 参见章节 |