ሆሴዕ 13:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 የኤፍሬም በደል ተከማችቷል፤ ኀጢአቱም በመዝገብ ተይዟል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “የእስራኤል ኃጢአትና በደል ተጽፎ ተከማችቶአል። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 የዐመፅህን ወንጀል ታገሥሁት፤ የኤፍሬም ኀጢአቱም ተከማችትዋል ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 የኤፍሬም በደል ታስሮአል፥ ኃጢአቱም ተከማችቶአል። 参见章节 |