ዕብራውያን 2:16 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)16 የአብርሃምን ዘር ለመርዳት እንጂ ትኩረቱ ለመላእክት አይደለም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም16 እርሱ የመጣው መላእክትን ለመርዳት ሳይሆን፣ የአብርሃምን ዘር ለመርዳት እንደ ሆነ ግልጽ ነው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም16 የኢየሱስ ፍላጎት መላእክትን ሳይሆን የአብርሃምን ዘር ለመርዳት ነው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)16 የነሣውን ከአብርሃም ዘር እንጂ ከመላእክት የነሣው አይደለምና። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)16 የአብርሃምን ዘር ይዞአል እንጂ የያዘው የመላእክትን አይደለም። 参见章节 |