ዕብራውያን 13:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 እርስ በርሳችሁ መዋደዳችሁን ቀጥሉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 እርስ በርሳችሁ እንደ ወንድማማች ተዋደዱ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 ሁልጊዜ የእርስ በርስ የወንድማማችነት ፍቅር ይኑራችሁ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ከወንድሞቻችሁ ጋር በፍቅር ኑሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1-2 የወንድማማች መዋደድ ይኑር። እንግዶችን መቀበል አትርሱ፤ በዚህ አንዳንዶች ሳያውቁ መላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና። 参见章节 |