ዕብራውያን 12:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ስለዚህ የላሉትን እጆቻችሁን የሰለሉትንም ጉልበቶቻችሁን አቅኑ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ስለዚህ የዛለውን ክንዳችሁንና የደከመውን ጕልበታችሁን አበርቱ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ስለዚህ የዛሉትን እጆቻችሁንና የደከሙትን ጒልበቶቻችሁን አበርቱ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ስለዚህም የላሉትን እጆች፥ የሰለሉትንም ጕልበቶች አቅኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ስለዚህ የላሉትን እጆች የሰለሉትንም ጉልበቶች አቅኑ፤ 参见章节 |