ዘፍጥረት 37:6 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)6 እርሱም አላቸው፦ “እኔ ያለምሁትን ሕልም ስሙ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም6 እርሱም እንዲህ አላቸው፤ “ያየሁትን ሕልም ልንገራችሁ ስሙኝ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም6 እርሱም እንዲህ አላቸው፤ “ያየሁትን ሕልም ልንገራችሁ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)6 እርሱም አላቸው፥ “እኔ ያለምሁትን ሕልም ስሙ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)6 እርሱ አላቸው፦ እኔ ያለምሁትን ሕልም ስሙ፤ 参见章节 |