Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፍጥረት 32:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 እነርሱን ወስዶ ወንዙን አሻገራቸው፥ ያለውን ሁሉ እንደዚሁ አሻገረ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 ወንዙን አሻግሮ ከሸኛቸው በኋላ፣ ጓዙን ሁሉ ሰደደ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 እነርሱን ካሻገረም በኋላ ያለውን ጓዝ ሁሉ አሻገረ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ወሰ​ዳ​ቸ​ውም፤ ወን​ዙ​ንም አሻ​ገ​ራ​ቸው፤ ገን​ዘ​ቡ​ንም ሁሉ አሻ​ገረ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 ወሰዳቸውም ወንዙንም አሻገራቸው ከብቱን ሁሉ አሻገረ።

参见章节 复制




ዘፍጥረት 32:23
2 交叉引用  

በዚያች ሌሊትም ተነሣ፥ ሁለቱን ሚስቶቹንና ሁለቱን ሴት አገልጋዮቹን፥ እና ዐሥራ አንዱን ልጆቹን ወስዶ የያቦቅን ወንዝ ተሻገረ።


ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ፥ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ሲታገለው አደረ።


跟着我们:

广告


广告