ገላትያ 5:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 በመንፈስ የምንኖር ከሆንን በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም25 በመንፈስ የምንኖር ከሆን፣ በመንፈስ እንመላለስ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 በመንፈስ የምንኖር ከሆንን በመንፈስ እንመራ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 አሁንም በመንፈስ እንኑር፤ በመንፈስም እንመላለስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)25 በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ። 参见章节 |