ገላትያ 1:24 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)24 በእኔም ምክንያት እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበር። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም24 በእኔም ምክንያት እግዚአብሔርን አመሰገኑ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም24 በእኔ ምክንያትም እግዚአብሔርን ያመሰግኑ ነበር። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)24 ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያመሰግኑት ነበር። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)24 ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበር። 参见章节 |