27 የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።
27 የማክማስ ሰዎች 122
27 የመኪማስ ሰዎች መቶ ሃያ ሁለት።
27 የማክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።
የራማና የጋባዕ ልጆች፥ ስድስት መቶ ሀያ አንድ።
የቤት-ኤልና የዐይ ሰዎች፥ ሁለት መቶ ሀያ ሦስት።
የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።
ወደ ዐያት ይገባሉ፤ በሚግሮን ያልፋሉ፤ ጓዛቸውንም በማክማስ ያከማቻሉ።
ሳኦል ሦስት ሺህ ሰዎች ከእስራኤል መረጠ፤ ሁለቱ ሺህ በማክማስና በተራራማው አገር በቤቴል ከሳኦል ጋር፥ አንዱ ሺህ ደግሞ በብንያም ግዛት በጊብዓ ከዮናታን ጋር ነበሩ። የቀሩትን ሰዎች ግን ወደ ድንኳኖቻቸው እንዲሄዱ አሰናበተ።
በዚያን ጊዜ አንድ የፍልስጥኤማውያን የጦር ምድብ የሚክማስን መተላለፊያ ለመቆጣጠር ወጣ።
ፍልስጥኤማውያን ሠላሳ ሺህ ሠረገሎች፥ ስድስት ሺህ ፈረሰኞች ቁጥሩ እንደ ባሕር አሸዋ የበዛ ሠራዊት ይዘው እስራኤልን ለመውጋት ተሰበሰቡ፤ ወጥተውም ከቤትአዌን በስተ ምሥራቅ ባለችው በማክማስ ሰፈሩ።