ሕዝቅኤል 22:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ቅዱሳን ነገሮቼን ናቅሽ፥ ሰንበቶቼን አረከስሽ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ንዋያተ ቅድሳቴን አቃለልሽ፤ ሰንበታቴንም አረከስሽ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ለእኔ የተቀደሱ በሆኑ ነገሮች ላይ አክብሮት የላችሁም፤ ሰንበቴንም አረከሳችሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ቅድሳቴንም ናቁ፤ ሰንበታቴንም አረከሱ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ቅድሳቴንም ናቅሽ ሰንበታቴንም አረከስሽ። 参见章节 |