ሕዝቅኤል 19:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 አሁንም በምድረ በዳ፥ በደረቅና በተጠማ መሬት ተተከለች። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 አሁን ውሃ በተጠማ ደረቅ ምድር፣ በበረሓ ውስጥ ተተከለች። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 አሁን ደግሞ በበረሓ፥ ውሃ በሌለበት ደረቅ ምድር ተተከለ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 አሁንም በምድረ በዳ፥ በደረቅና በተጠማች መሬት ተተከለች። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 አሁንም በምድረ በዳ፥ በደረቅና በተጠማች መሬት ተተከለች። 参见章节 |