ሕዝቅኤል 16:35 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)35 ስለዚህ አመንዝራ ሆይ፥ የጌታን ቃል ስሚ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም35 “ ‘አንቺ አመንዝራ ሆይ፤ እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቃል ስሚ! 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 አንቺ አመንዝራ ኢየሩሳሌም! እግዚአብሔር የሚለውን ስሚ! 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 “ስለዚህ ዘማ ሆይ! የእግዚአብሔርን ቃል ስሚ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)35 ስለዚህ፥ ጋለሞታ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሚ። 参见章节 |