Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘፀአት 36:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

23 ለማደሪያው ሳንቃዎችን አደረገ፤ በደቡብ በኩል ሃያ ሳንቃዎችን አደረገ፤

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

23 በደቡብ በኩል ላለው የማደሪያው ድንኳን ሃያ ወጋግራዎችን አበጁ፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

23 በድንኳኑም በደቡብ በኩል ኻያ ተራዳዎች አደረጉ፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

23 ለድ​ን​ኳ​ኑም በደ​ቡብ ወገን ሃያ ሳን​ቆ​ችን አደ​ረጉ፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

23 ለማደሪያውም በደቡብ ወገን ሀያ ሳንቆችን አደረጉ፤

参见章节 复制




ዘፀአት 36:23
2 交叉引用  

እያንዳንዱ ሳንቃ አንዱ በአንዱ ላይ የሚያያዝበት ሁለት ማጋጠሚያዎች ነበሩት፤ ለማደሪያው ሳንቃዎች በሙሉ እንዲሁ አደረገ።


ከሃያው ሳንቃዎች በታች አርባ የብር እግሮችን አደረገ፤ በአንደኛው ሳንቃ ለሁለቱ ማጋጠሚያዎች ሁለት እግሮች፥ በሁለተኛው ሳንቃ ለሁለቱ ማጋጠሚያዎች ሁለት እግሮች አደረገ።


跟着我们:

广告


广告