ዘፀአት 30:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 የመገናኛውን ድንኳንና የምስክሩን ታቦት በእርሱ ትቀባለህ፥ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ከዚያም የመገናኛውን ድንኳን፣ የምስክሩን ታቦት፣ ቅባ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 በእርሱም የመገናኛውን ድንኳንና የቃል ኪዳኑን ታቦት ትቀባለህ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 የምስክሩንም ድንኳን፥ የምስክሩንም ታቦት፥ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 የመገናኛውንም ድንኳን፥ የምሥክሩንም ታቦት፥ 参见章节 |