ዘፀአት 30:19 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)19 አሮንና ልጆቹም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን በእርሱ ይታጠባሉ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም19 አሮንና ወንዶች ልጆቹ በውስጡ ባለው ውሃ እጃቸውንና እግራቸውን ይታጠቡበታል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም19 አሮንና ልጆቹ በዚህ ውሃ እጃቸውንና እግራቸውን ለመታጠብ ይጠቀሙበት። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)19 አሮንና ልጆቹም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን ይታጠቡበታል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)19 አሮንና ልጆቹም እጆቻቸውንና እግሮቻቸውን ይታጠቡበታል። 参见章节 |