ዘፀአት 28:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በሁለተኛው ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና አልማዝ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 በሁለተኛውም ረድፍ በሉር፣ ሰንፔርና፣ አልማዝ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 በሁለተኛው ረድፍ በሉር፥ ሰንፔርና መረግድ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ ኢያሰጲድ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በሁለተኛውም ተራ በሉር፥ ሰንፔር፥ አልማዝ፤ 参见章节 |