ዘፀአት 21:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 “ሰውን ቢመታ ቢሞትም፥ ፈጽሞ ይሙት። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 “ሰውን ደብድቦ የገደለ ሞት ይገባዋል። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 “ሰውን ደብድቦ የሚገድል ሁሉ በሞት ይቀጣ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 “ሰው ሰውን ቢመታ፥ ቢሞትም፥ የመታው ፈጽሞ ይገደል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ሰው ሰውን ቢመታ ቢሞትም፥ እርሱ ፈጽሞ ይገደል። 参见章节 |