ዘፀአት 20:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ስድስት ቀን ሥራህን ሥራ፥ ተግባርህንም ሁሉ ፈጽም፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ስድስት ቀን ሥራ፤ ተግባርህንም ሁሉ አከናውን። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ሥራህን ሁሉ የምታከናውንባቸው ስድስት ቀኖች አሉልህ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ስድስት ቀን ሥራህን ሥራ፤ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ፤ 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ስድስት ቀን ሥራ ተግባርህንም ሁሉ አድርግ፤ 参见章节 |