ዘፀአት 17:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ኢያሱም ዓማሌቅንና ሕዝቡን በሰይፍ ስለት አሸነፈ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ስለዚህ ኢያሱ የአማሌቃውያንን ሰራዊት በሰይፍ ድል አደረገ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 በዚህ ሁኔታ ኢያሱ ዐማሌቃውያንን በሰይፍ ጠራርጎ አጠፋ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ኢያሱም ዐማሌቅንና ሕዝቡን በሰይፍ ስለት አሸነፈ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ኢያሱም አማሌቅንና ሕዝቡን በሰይፍ ስለት አሸነፈ። 参见章节 |