ዘፀአት 1:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ዮሴፍን የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በግብጽም፣ ስለ ዮሴፍ የማያውቅ አዲስ ንጉሥ ነገሠ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ከዚህ ሁሉ በኋላ ዮሴፍ ያደረገውን ነገር የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በግብፅ ዮሴፍን ያላወቀ ሌላ ንጉሥ ተነሣ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በግብም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ። 参见章节 |