ኤፌሶን 6:15 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 የሰላም ወንጌል ለማወጅ በዝግጁነት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም15 በሰላም ወንጌል ዝግጁነት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 የሰላምን ወንጌል እንደ ጫማ በእግሮቻችሁ ተጫምታችሁ በመዘጋጀት ቁሙ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 የሰላም ወንጌል ኀይልንም ተጫምታችሁ ቁሙ። 参见章节 |