ኤፌሶን 4:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ደግሞም በአእምሯችሁ መንፈስ እንድትታደሱ፣ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 አእምሮአችሁም በመንፈስ ይታደስ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 የልቡናችሁን ዕውቀት አድሱ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በአእምሮአችሁም መንፈስ ታደሱ፥ 参见章节 |