Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘዳግም 6:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 በቤትህም መቃኖች፥ በቅጽርህም በሮች ላይ ጻፈው።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 በቤትህ መቃኖችና በግቢህም በሮች ላይ ጻፋቸው።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 በቤትህ ደጃፍ መቃኖችና በቅጽር በሮችህ ላይ ጻፋቸው።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 በቤ​ት​ህም መቃ​ኖች፥ በደ​ጃ​ፍ​ህም በሮች ላይ ጻፈው።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 በቤትህም መቃኖች በደጃፍህም በሮች ላይ ጻፈው።

参见章节 复制




ዘዳግም 6:9
7 交叉引用  

ከደሙም ጥቂት ወስደው በሚበሉበት ቤት ሁለቱን መቃንና ጉበኑን ይቀቡት።


አሁንም ሂድ፥ ለሚመጣውም ዘመን ለዘለዓለም እንዲሆን በሰሌዳ ላይ በመጽሐፍም ውስጥ ጻፍላቸው።


ከመዝጊያውና ከመቃኑ በኋላ መታሰቢያሽን አደረግሽ፤ እኔን ትተሽ ለሌላ ተገልጠሻል፥ ወጥተሽ መኝታሽን አስፍተሻል፤ ቃል ኪዳንም ተጋባሻቸው፥ ባየሽበትም ስፍራ ሁሉ መኝታቸውን ወደድሽ።


ጌታም መለሰልኝ፥ እንዲህም አለ፦ ራእዩን ጻፍ፤ የሚያነበው እንዲሮጥ በጽላት ላይ በግልፅ አድርገው።


“እነዚህን ቃሎቼን፥ በልባችሁና በአእምሮአችሁ አኑሯቸው፤ በእጆቻችሁ ላይ ምልክት አድርጋችሁ እሰሯቸው፥ በግምባራችሁም ላይ ይሁኑ።


በቤትህ መቃኖችና በግቢህ በሮች ላይ ጻፋቸው፤


跟着我们:

广告


广告