Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘዳግም 5:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 “ ‘ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

7 “ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

7 “ ‘ከእኔ በቀር ሌሎችን አማልክት አታምልክ።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 “ከእኔ በቀር ሌሎች አማ​ል​ክት አይ​ሁ​ኑ​ልህ።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

7 ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ።

参见章节 复制




ዘዳግም 5:7
8 交叉引用  

አንተስ ብትሰማኝ ሌላ አምላክ አይሆንልህም፥ ለሌላ አምላክም አትሰግድም።


ሕዝቤ ሆይ፥ ስማኝ እነግርሃለሁም፥ እስራኤል ሆይ፥ ምነው በሰማኸኝ!


“ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይኑሩህ።


ከዚህ በኋላ ኢየሱስ “ሂድ አንተ ሰይጣን ‘ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ’ ተብሎ ተጽፎአልና” አለው።


ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ ነው፤ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።


ተጠንቀቁ! ተታላችሁ ሌሎች አማልክትን እንዳታመልኩ፤ እንዳትሰግዱላቸውም።


በዙሪያህ ያሉት አሕዛብ የሚያመልኩአቸውን ሌሎችን አማልክት አትከተል።


ልጆች ሆይ፥ ከጣዖታት ራሳችሁን ጠብቁ።


跟着我们:

广告


广告