ዘዳግም 32:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የወለደህን አምላክ ተውህ፥ የፈጠረህን እግዚአብሔር ረሳህ።” 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም18 አባት የሆነህን ዐለት ከዳኸው፤ የወለደህን አምላክ ረሳኸው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ያስገኛቸውን አምላክ ተዉ፤ የፈጠራቸውንም እግዚአብሔር ረሱ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የወለደህን እግዚአብሔርን ተውህ፤ ያሳደገህን እግዚአብሔርንም ረሳኸው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የወለደህን አምላክ ተውህ፥ 2 ያሳደገህን እግዚአብሔርን ረሳህ። 参见章节 |