ዘዳግም 15:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ነጻ በምታወጣው ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በምታሰናብተውም ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ነጻ በምታወጣው ጊዜ ባዶ እጁን አትስደደው፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ከአንተም ዘንድ አርነት አውጥተህ በለቀቅኸው ጊዜ ባዶውን አትልቀቀው። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ከአንተም ዘንድ አርነት ባወጣኸው ጊዜ ባዶውን አትስደደው፤ 参见章节 |