Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ዘዳግም 1:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 “በዚያም ዘመን እንዲህ ብዬ ተናገርኋችሁ፦ ‘እኔ ብቻዬን ልሸከማችሁ አልችልም፥

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 እኔም በዚያ ጊዜ እንዲህ አልኋችሁ፤ “ብቻዬን ልሸከማችሁ አልችልም፤

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ሙሴ ለሕዝቡ እንዲህ አለ፤ “ገና በሲና ተራራ በነበርንበት ጊዜ እንዲህ ስል ነግሬአችሁ ነበር፤ ‘እናንተን የመምራት ኀላፊነት ለእኔ ይበዛብኛል፤ ይህን ሁሉ ብቻዬን ላደርግ አልችልም፤

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 “በዚ​ያም ዘመን እን​ዲህ ብዬ ተና​ገ​ር​ኋ​ችሁ፦ እኔ ብቻ​ዬን ልሸ​ከ​ማ​ችሁ አል​ች​ልም፤

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 በዚያም ዘመን እንዲህ ብዬ ተናገርኋችሁ፦ እኔ ብቻዬን ልሸከማችሁ አልችልም፤

参见章节 复制




ዘዳግም 1:9
5 交叉引用  

አንተ ከአንተም ጋር ያለው ሕዝብ ትደክማላችሁ፤ ይህ ነገር ይከብድሃልና፤ አንተ ብቻህን ልታደርገው አትችልም።


ሙሴም የአማቱን ቃል ሰማ፥ ያለውንም ሁሉ አደረገ።


እኔም እወርዳለሁ፥ በዚያም ከአንተ ጋር እነጋገራለሁ፥ በአንተ ካለውም መንፈስ ወስጄ በእነርሱ ላይ አኖረዋለሁ፤ አንተም ብቻህን እንዳትሸከም የሕዝቡን ሸክም ከአንተ ጋር ይሸከማሉ።


የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ያንን ሰው ወስደው ይግረፉት፥


跟着我们:

广告


广告