ቈላስይስ 4:2 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 ከማመስገን ጋር በጸሎት ውስጥ ነቅታችሁ ያለማቋረጥ ትጉ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም2 ከማመስገን ጋራ ነቅታችሁ በትጋት ጸልዩ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 እግዚአብሔርን ተግታችሁ በማመስገን ባለማቋረጥ ጸልዩ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 በምስጋና እየተጋችሁ ለጸሎት ፅሙዳን ሁኑ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 ከማመስገን ጋር በጸሎት እየነቃችሁ ለእርሱ ትጉ፤ 参见章节 |