ሐዋርያት ሥራ 9:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም፤ አልጠጣምም። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ሦስት ቀንም ታወረ፤ እህል ውሃም አልቀመሰም። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ሦስት ቀን ሙሉ ምንም ማየት ሳይችል፥ ሳይበላና ሳይጠጣም ቈየ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 በዚያም ሳያይ ሳይበላና ሳይጠጣ ሦስት ቀን ቈየ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ሳያይም ሦስት ቀን ኖረ፤ አልበላምም አልጠጣምም። 参见章节 |