ሐዋርያት ሥራ 9:23 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 ብዙ ቀንም ሲሞላ አይሁድ ሊገድሉት ተማከሩ፤ 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ከብዙ ቀንም በኋላ፣ አይሁድ ሳውልን ለመግደል አሤሩ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 ከብዙ ቀን በኋላ አይሁድ ሳውልን ለመግደል ተማከሩ፤ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 ከብዙ ቀንም በኋላ አይሁድ ሳውልን ይገድሉት ዘንድ ተማከሩ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 ብዙ ቀንም ሲሞላ አይሁድ ሊገድሉት ተማከሩ፤ 参见章节 |