Biblia Todo Logo
在线圣经

- 广告 -




ሐዋርያት ሥራ 13:37 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

参见章节 复制

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

37 እግዚአብሔር ከሙታን ያስነሣው እርሱ ግን መበስበስን አላየም።

参见章节 复制

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

37 እግዚአብሔር ከሞት ያስነሣው ግን መበስበስ አልደረሰበትም።

参见章节 复制

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

37 ይህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያስ​ነ​ሣው ግን መፍ​ረስ መበ​ስ​በ​ስን አላ​የም።

参见章节 复制

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

37 ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።

参见章节 复制




ሐዋርያት ሥራ 13:37
4 交叉引用  

እግዚአብሔር ግን ከሙታን አስነሣው፤


ይህን ተስፋ እግዚአብሔር በሁለተኛው መዝሙር ደግሞ “አንተ ልጄ ነህ፤ እኔ ዛሬ ወለድሁህ፤” ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስን አስነሥቶ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞአልና።


እግዚአብሔር ግን የሞትን ጣር አጥፍቶ አስነሣው፤ ሞት ይይዘው ዘንድ አልቻለምና።


ነፍሴን በሲኦል አትተዋትምና፤ ቅዱስህንም መበስበስን ያይ ዘንድ አትሰጠውም።


跟着我们:

广告


广告