3 ዮሐንስ 1:1 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)1 ሽማግሌው፥ በእውነት ለምወደው ለተወደደው ለጋይዮስ። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም1 ሽማግሌው፤ በእውነት ለምወድደው ለውድ ወዳጄ ለጋይዮስ፤ 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም1 በእውነት ለማፈቅረው፥ ለተወደደው ጋይዮስ፥ ከእኔ ከሽማግሌው የተላከ መልእክት፦ 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)1 ሽማግሌው በእውነት እኔ ለምወደው ለተወደደው ለጋይዮስ። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)1 ሽማግሌው በእውነት እኔ ለምወደው ለተወደደው ለጋይዮስ። 参见章节 |