25 ስለዚህ አጵሎንዮስ ወደ ኢየሩሳሌም ከደረሰ በኋላ ሰላማዊ መስሎ አይሁዶች ሥራ በማይሠሩበት በተቀደሰው ቀን፥ በሰንበት ወታደሮች መሣሪያ ይዘው በሠልፍ እንዲወጡ አዘዘ።