18 እነርሱ እንዲህ በብዙ ኃጢአት ላይ ባይወድቁ ኖሮ እርሱም የቤተ መቅደሱን ግምጃ ቤት ለመመርመር ሴሌውከስ ተልኮ እንደነበረው እንደ ሄልዮድሮስ በገረፈው ነበረ፤ ከእዚህ ከድፍረት ሥራው በተቆጠበም ነበር።