10 እርሱ የብዙ ሰዎችን ዓፅም ላለመቅበር ወርውሮ ጥሏል፤ አሁን ግን ለእርሱ የሚያለቅስለት የለም፤ የቀብር ሥርዓት አልተፈጸመለትም፤ ከአባቶቹ የመቃብር ቦታም አላገኘም።