47 በዚህ ዓይነት ንጉሡ ብዙ ክፋት የሠራው መነላዎስን ከክሱ ነጻ አድርጐ ለቀቀው፤ ምስኪኖቹ ግን ሞት ፈረደባቸው፤ እነዚህ ምስኪን ሰዎች ጨካኞች ለተባሉት ለሲጢ ሰዎች እንኳ አቤት ቢሎ ኖሮ ነጻ በተለቀቁ ነበር።