42 በዚህ ዓይነት ብዙዎችን አቆሰሉ፤ አንዳንዶቹን ገደሉ፤ የተቀሩትንም አባረሩ፤ የቤተ መቅደሱን ዕቃዎች የወሰደውን ሊሲማቆስንም በቤተ መቅደሱ ግምጃ ቤት አጠገብ ገደሉት።