36 ንጉሡ ከቂልቅያ በተመለሰ ጊዜ በከተማው የሚገኙ አይሁዳውያንና ግሪካውያን ይህን የዓመፅ ሥራ አብረው በመንቀፍ ወደ ንጉሡ ቀርበው ያለ ፈርድ የተፈጸመውን ግድያ ገለጹለት፤