22 ይሁዳ ምናልባት በድንገት ከጠላት በኩል ክፉ ነገር ቢመጣ የሚደርሱ የጦር መሣሪያ የታጠቁ ሰዎች በምቹ ቦታዎች አዘጋጅቶ ነበር፤ ግን ንግግሩ በመልካም ተፈጸመ።