31 አይሁዳውያን እንደ ቀድሞው ጊዜ ሕጋቸውን መከተልና ልዩ ምግባቸውን መመገብ ይችላሉ፤ ከእነርሱ ማንም ባለማወቅ በሚያደርገው ስሕተት በምንም ዓይነት አይጠይቅም።