2 ቆሮንቶስ 4:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ስለዚህ ሞት በእኛ፥ ሕይወት ግን በእናንተ ይሠራል። 参见章节አዲሱ መደበኛ ትርጒም12 እንግዲህ ሞት በእኛ ይሠራል፤ ሕይወት ግን በእናንተ። 参见章节አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ስለዚህ እኛ መላልሰን ለሞት ስንጋለጥ እናንተ ግን ለሕይወት ትጋለጣላችሁ። 参见章节የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ስለዚህም ሞት በእኛ ላይ፥ ሕይወትም በእናንተ ላይ ይሠራል። 参见章节መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ስለዚህ ሞቱ በእኛ ሕይወቱም በእናንተ ይሠራል። 参见章节 |